የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር የባህል እና ትስስር መድረክ
ከዩናይትድ ስቴትስ አንጋፋ የትምህርት ተቋማት መካከል አንዱ በኾነው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሜሪላንድ የሚገኘው የኢትዮጵያውያንና የኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር፣ ልዩ የባህል እና የትውውቅ መርሐ ግብር ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም አከናውኗል። የዩኒቨርሲቲው የወቅቱ እና የቀድሞ ተማሪዎች በተሳተፉበት በዚኹ ዝግጅት ላይ ከቀረቡ ኪናዊ ትርኢቶች ጎን ለጎን፣ በተማሪዎች እና በስኬታማ ተቋማት መካከል ትስስርን ያጠናክራሉ የተባሉ መሰናዶዎችም ቀርበዋል።ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 15, 2024
የፌደራል መንግሥት ሠራተኞችን ዐዋጅን ያሻሽላል የተባለ ረቂቅ ለፓርላማ ቀረበ
-
ሜይ 15, 2024
የ16 ዓመቷ ትውልደ ኢትዮጵያዊት የፒኤችዲ ተማሪ ፀረ ቲቢ እንቅስቃሴ
-
ሜይ 15, 2024
በኢታንግ ልዩ ወረዳ ግጭት 11 ሰዎች ሲገደሉ በሺሕዎች መፈናቀላቸው ተገለጸ